በኤሌክትሪክ ኃይል የምትሰራዋ መኪና!

ዛሬ የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ አህመድ 'በኤሌክትሪክ ኃይል' የምትሠራ መኪና በማራቶን ሞተርስ ሙሉ በሙሉ #በኢትዮጵያ የተገጣጠመች በስጦታነት እንደተበረከተላቸው ይታወቃል።

ይህች በኤሌክትሪክ ኃይል የምትሰራው መኪና በአንድ ጊዜ ሙሉ ቻርጅ 300 ኪሎ ሜትር (ከአዲስ አበባ - ሀዋሳ) ድረስ መጓዝ እንደምትችል ጠቅላይ ሚስትር ዶ/ር አብይ ሲናገሩ ተደምጠዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopiaOfficial