TIKVAH-ETHIOPIA
#COVID19 ሰሜን ኮሪያ ውስጥ የመጀመሪያ የተባለው በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) የተጠረጠረ ሰው መገኘቱ ተሰምቷል። KCNAን ጠቅሶ BBC እንደዘገበው ከሆነ ቫይረሱ እንዳለበት የተጠረጠረው ግለሰብ ከ3 ዓመት በፊት ወደ ደቡብ ኮሪያ ከድቶ ሄዶ የነበረ ሲሆን በቅርቡ በድንበር በኩል ወደ ሰሜን ኮሪያ ከተመለሰ በኋላ የቫይረሱ ምልክቶች ታይተውበታል። ይህንንም ተከትሎ የሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ-ኡን ከፍተኛ…
#UPDATE

በኮሮና ቫይረስ መያዙ የተጠረጠረው የመጀመሪያው ሰሜን ኮሪያዊ #ነጻ መሆንኑን በምርመራ ማረጋገጧን ደቡብ ኮሪያ ገልፃለች።

ግለሰቡ ከሰሜን ኮሪያ ወደ ደቡብ ኮሪያ ከሦስት (3) ዓመታት በፊት መምጣቱ የተገለፀ ሲሆን ባለፈው ሳምንት ግን ወደ ትውልድ አገሩ ተመልሶ ነበር።

ከደቡብ ኮሪያ ወደ ሰሜን ኮሪያ የተሻገረው በደቡባዊ ደሴቲ አካባቢ በሚገኝ የቱቦ ማስተላለፊያ ውስጥ በመሹለከለክና በመዋኘት እንደነበር #BBC አስነብቧል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopiaOfficial