#UPDATE
በኮሮና ቫይረስ መያዙ የተጠረጠረው የመጀመሪያው ሰሜን ኮሪያዊ #ነጻ መሆንኑን በምርመራ ማረጋገጧን ደቡብ ኮሪያ ገልፃለች።
ግለሰቡ ከሰሜን ኮሪያ ወደ ደቡብ ኮሪያ ከሦስት (3) ዓመታት በፊት መምጣቱ የተገለፀ ሲሆን ባለፈው ሳምንት ግን ወደ ትውልድ አገሩ ተመልሶ ነበር።
ከደቡብ ኮሪያ ወደ ሰሜን ኮሪያ የተሻገረው በደቡባዊ ደሴቲ አካባቢ በሚገኝ የቱቦ ማስተላለፊያ ውስጥ በመሹለከለክና በመዋኘት እንደነበር #BBC አስነብቧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopiaOfficial