TIKVAH-ETHIOPIA
526 የጤና ባለሞያዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል!
ዶ/ር ረሺድ አማን በሰጡት መግለጫ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በኬንያ ከተከሰተ ጊዜ አንስቶ 526 የጤና ባለሞያዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን አሳውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot
@tsegabwolde