This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#SHARE #ሼር

በተሻሻለው መመሪያ መሰረት በቤት ውስጥ ሆነን የኮሮና ቫይረስ ሕክምና የምንከታተል ሰዎች በሽታው ወደ ሌሎች የቤተሰብ አባላት እንዳይሰራጭ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሁሉ ማድረግ አለብን - #EPHI

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia