#AFRICA
በመላው አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር ከ270,000 አለፈ። ከነዚህ መካከል 7,251 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 125,625 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
3 ከፍተኛ ኬዝ የተመዘገበባቸው የአፍሪካ ሀገራት ፦
- ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ 80,412 ፣ ሞት 1,674፣ ያገገሙ 44,331
- ግብፅ በቫይረሱ የተያዙ 49,219 ፣ ሞት 1,850 ፣ ያገገሙ 13,141
- ናይጄሪያ በቫይረሱ የተያዙ 17,335 ፣ ሞት 468 ፣ ያገገሙ 5,967
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia