TIKVAH-ETHIOPIA
በኤርትራ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 65 ደረሱ! በኣዲባራ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ከሚገኙ ከውጭ ተመላሾች መካከል ሃያ አራት (24) ሰዎች /ከሱዳን የተመለሱ/ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸው መረጋገጡን የኤርትራ ጤና ሚኒስቴር ዛሬ ምሽት አሳውቋል። በአጠቃላይ በሀገሪቱ ስልሳ አምስት (65) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን ከነዚህ መካከል ሰላሳ ዘጠኝ (39) ሰዎች ከበሽታው…
በኤርትራ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 96 ደርሰዋል!

የኤርትራ ጤና ሚኒስቴር በኮቪድ-19 መያዛቸው የተረጋገጡ 31 ሰዎች ማግኘቱን በትላንትናው ዕለት ማስታወቁን #BBC ዘግቧል።

ሚንስቴሩ እንዳስታወቀው 31ዱ ሰዎች የተገኙት የአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ነው።

ቫይረሱ የተገኘባቸው 30 ሰዎች በቅርቡ ከሱዳን የተመለሱ ኤርትራውያን ሲሆን አንዱ (1) ደግሞ #ከኢትዮጵያ የተመለሰ ኤርትራዊ ነው ተብሏል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia