የደቡብ ሱዳን ሌላኛው ምክትል ፕሬዝዳንት በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ!
የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ጀምስ ዋኒ ኢጋ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸውን #አረጋግጠዋል።
ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ጀምስ ዋኒ ኢጋ ከዚህ ቅደም በቫይረሱ የተያዙትን ዶክተር ሬክ ማቻር (ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት) ፣ ሁሴን አብድልበጊ አኮል (ምክትል ፕሬዘዳንት) ፣ አንጅሊና ቴኒ (የመከላከያ ሚኒስትር) እንዲሁም ሌሎች የሀገሪቱን ከፍተኛ ባለስልጣናት ተቀላቅለዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia