TIKVAH-ETHIOPIA
በደቡብ ሱዳን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች 203 ደረሱ!
በደቡብ ሱዳን በዛሬው ዕለት የ108 የላብራቶሪ ምርመራ ውጤት ይፋ ተደርጓል ፤ ዘጠኝ (9) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል ፤ ይህም አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር ወደ 203 ከፍ አድርጎታል።
@tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot