#COVID19

በስፔን ባለፉት 24 ሰዓት 268 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል ፤ ከመጋቢት 11 በኃላ የተመዘገበ #ዝቅተኛው የሟቾች ቁጥር ነው።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia