TIKVAH-ETHIOPIA
#COVID19
በስፔን ባለፉት 24 ሰዓት 268 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል ፤ ከመጋቢት 11 በኃላ የተመዘገበ #ዝቅተኛው የሟቾች ቁጥር ነው።
@tikvahethiopiaBot
@tikvahethiopia