#BGIEthiopia #FightCOVID19

የፌዴራል ስፓርት ኮሚሽን ፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደረሽን እና እግር ኳስ ፌደረሽን ከቢጂአይ ኢትዮጵያ እና ከሌሎች አጋር ግለሰቦች ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያ ያሉ የጎዳና ተዳዳሪዎችን የሚደግፍ የአንድ (1) ወር የምገባ ፕሮግራም ዛሬ አስጀምረዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia