#UhuruKenyatta 

በኬንያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 343 ደረሱ!

ፕሬዘዳንት ኡሁሩ ኬንያታ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ፤ በኬንያ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 343 መድረሱን አሳውቀዋል። ትላንት 336 እንደነበር ይታወሳል።

በሌላ በኩል ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ዘጠና ስምንት (98) መድረሳቸውን ፕሬዘዳንቱ በመግለጫቸው ተናግረዋል፤ በትላንትናው ሪፖርት ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 94 እንደነበሩ አይዘነጋም።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia