ሱማሊያ ?

የመመርመር አቅሟ ትንሽ በሆነው በጎረቤታችን ሱማሊያ ከትላንት በስቲያ 47 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 36 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

ትላንት በተደረገ 25 የላብራቶሪ ምርመራ ደግሞ 19 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተረጋግጧል። አሁን አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 135 ደርሰዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia