#FightCOVID19

- በወልቂጤ ከተማ የሚገኘውን የቁርአን ትምህርት ቤትና በጉብሬ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ኤዋን ህንፃ የኮሮና ቫይረስ የሚጠረጠሩ ሰዎች ቢገኙ ለለይቶ ማቆያ እንዲሆን የእስልምና እምነት አባቶች ለከንቲባው አስረክበዋል። ህንፃዎቹ ከ90 በላይ ሠዎችን የማስተናገድ አቅም አላቸው።

- በምዕራብ ናዝሬት መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን መሪዎች፣ አገልጋዮች እና ምዕመናን ከ120 ለሚበልጡ ቤተሠቦች እገዛ አድርገዋል።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot