ዛሬ በመቐለና አርባ ምንጭ ከተሞች የአንበጣ መንጋ መልከታቸው የቲክቫህ አባላት ጠቁመዋል። መንጋው እንዳያርፍና ጉዳት እንዳያደርስም በተለያዩ ባህላዊ መንገዶችን ለማባራረር እንደተሞከረም የቤተሰባችን አባላት ገልፀዋል።

ይህን መልዕክት ያቀረብነው ከኮሮና ቫይረስ ጎን ለጎን በሀገራችን በተለያዩ ቦታዎች ላይ የሚታየው የአንበጣ መንጋ ጉዳት እንዳይደርስ ትኩረት እንዲሰጠው ለማስታወስ ያህል ነው።

#NACHU #NATY #KIKI
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia