#DrLiaTadesse

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታ፦

• አጠቃላይ የተከናወነ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,890
• በ24 ሰዓት የተከናወነ ላብራቶሪ ምርመራ - 659
• ዛሬ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ - 9
• በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ያሉ - 84
• በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ - 1
• አዲስ ያገገሙ - 1
• አጠቃላይ ያገገሙ - 16
• በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ - 3
• ወደሀገራቸው የተመለሱ - 2
• እስካሁን በበሽታው የተያዙ - 105

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia