#COVID19

በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ዛሬ ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል። በዚህም ተከታዮቹ መመሪያዎች ተፈፃሚ እዲሆኑ አዟል፦

- የመዝናኛ ቤቶችና መጠጥ ቤቶች ከነገ መጋቢት 15/2012 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲዘጉ፣
- ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲቆሙ፣
- ሰርግን ጨምሮ ተያያዥ ማኅበራዊ ግንኙነቶች እንዲቆሙ፣
- የተሽከርካሪ ባለቤቶች ከመደበኛ የመጫን ልካቸው በግማሽ እንዲቀንሱ፣
- የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ስብሰባዎች እንዲቆሙ፣
- ለሌሎች ማኅበራዊ መስተጋብሮች እንዲቀንሱ፣
- ሰዎች ወደ ግብይት ማዕከላት አዘውትረው እንዳይሄዱ፣

#AMMA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia