ከኩዌት ቲክቫህ አባል፦

ጣልያኖች መጀመሪያ ልክ እንደኛ ቦታ ስላንሰጡት ዛሬ ዋጋ ከፍለዋል። ስብሰባዎች ሊደረጉ አይገባም ፤ ከእጃቹን ታጠቡ ብቻ ከሚለው በላይ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ሊሰራ ይገባል ይለናን ኩዌት የሚገኘው ቤተሰባችን አባል።

በኩዌት ውስጥ የሰዓት ገደብ ተጥሏል። የተጣለውን የሰዓት ገደብ የተላለፈ ሰው ከ10 ሺህ ዲናር የሶስት ዓመት እስራት ይጠብቀዋል!

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia