ሎዛ አበራ ስለ ኮሮና ቫይረስ!

የሉሲዎቹ የፊት መስመር ፊት አውራሪ ጀግኒት ሎዛ አበራ አስደናቂ የውድድር አመትን እያሳለፈች ትገኛለች። ሎዛ ለመላው ኢትዮጵያውያን እህት ወንድሞቿ ራሳችንን በተገቢው መንገድ በማራቅ በቫይረሱ እንዳንያዝ ተገቢው ጥንቃቄ እንድናረግ ስትል መልእክቷን አስተላልፋለች።

ቲክቫህ ስፖርት ከሃትሪክ ስፖርት ጋር በመሆን በስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ እያካሄደ ያለው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በ @tikvahethsport መከታተል ትችላላችሁ። ከኮሮና ቫይረስ ጋር የሚገናኙ የስፖርቱን ዓለም መረጃዎችም ማግኘት ትችላላችሁ።

@tikvahethsport @tikvahethiopia