በኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ቢነገርም አሁንም በየአካባቢው የሚደረጉ 'የብልፅግና ፓርቲ' የታችኛው አመራሮች ስልጠና መቀጠላቸው እየተመለከትን ነው።

ቢያንስ የሚደረጉት ስብሰባዎች የማህበራዊ ርቀትን የጠበቁ አለመሆናቸው ለቫይረሱ ስርጭት የተሰጠውን ዝቅተኛ ቦታ የሚያሳይ ነው። የበላይ አመራሮች ጉዳዩን ያውቁት ይሆን?

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia