TIKVAH-ETHIOPIA
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ከውጭ የሚገቡ ዜጎች እራሳቸውን ለ14 ቀን ለይተው እንዲቆዪ መመርያ መሰጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በሰጡት መግለጫ ማስታወቃቸውን ኢቢሲ ዘግቧል። @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ተጨማሪ፦

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ለ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት #ግዴታ የተጣለባቸው ከየትኛውም ሀገር ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች በሚኖራቸው ቆይታ ሙሉ በሙሉ ወጪያቸውን ራሳቸው እንደሚሸፍኑ ተገልጿል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia