5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ!

በነገራችን ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በነገው ዕለት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ያካሂዳል።

ምክር ቤቱ ከሚወያይባቸው አጀንዳዎች መካከልም በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አቅራቢነት የሚኒስትሮች ሹመት አንዱ ነው።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወይም የመንግስት ተጠሪ ለምክር ቤቱ የጎደሉ ሚኒስትሮች ሹመትን እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።

ለምክር ቤቱ ከሚቀርቡ ሹመቶች መካከል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ እና የሌሎች ተቋማት ሹመቶች ዋነኞቹ ናቸው።

#ኢትዮኤፍኤም #ሳሙኤልአባተ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia