#UPDATE

ድሬዳዋ ቤት ተዘግቶባቸው በቃጠሎ በሞቱ የጂቡቲ ዜጎች ጉዳይ ተይዘው የነበሩ ተጠርጣሪዎች ላይ ውሳኔ ተላለፈ።

ድርጊቱን ፈጽመዋል ተብለው የጥፋተኝነት ብይን በተላለፈባቸው ላይ ከ3 ዓመት እስከ 25 ዓመት የሚደርስ ውሳኔ ተወስኖባቸዋል።

#VOA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia