ከ6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የምግብና መዋቢያ ምርቶች መያዛቸው ተገልጻል!

ግምታዊ ዋጋቸው ከ6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆን መደሃኒትና የመዋቢያ ምርቶችን በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዙ በቁጥጥር ስር እንዲውል ማድረጉን የኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታውቋል፡፡

ቅቤ እና ማርን ከባእድ ነገሮች ጋር ቀላቅለው ሲሸጡ የተገኙ 13 ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱንና 72 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር በማዋል ጉዳያቸው በህግ እየታየ እንደሚገኝ ተጠቅሷል፡፡

#ENA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia