ኢትዮጵያ የሚገኙት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፓምፔዮ ዛሬ አ/አ በነበረ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተናገሩት፦

"የመግባቢያ ነጥቦች እየተጠናቀቁ ወደ ስምምነት ተቃርቧል። አሁንም ግን የሚቀር ሥራ አለ። የሦስቱ አገራት መሪዎችም ሆኑ አሜሪካ፤ የሁሉንም አገራት ፍላጎት ያማከል ስምምነት እንዲደረስ ነው ጥረት ሲደረግ የቆየው። ብዙ ሥራ ይቀረናል፤ በቀጣዩ ወር ግን እንደሚጠናቀቅ ተስፋ አደርጋለሁ።"

#BBC
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia