#BREAKING

ኮሮና ቫይረስ አፍሪካ ገብቷል!

በአፍሪካዊቷ ሀገር #ግብፅ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ የተጠቃ ግለሰብ መኖሩ ተረጋገጠ። ግብፅ የመጀመሪያዋ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ የተገኘባት አፍሪካዊ ሀገርም ሆናለች። ከግብፅ የጤና ሚኒስትር እንደተሰማው ከሆነ በኮሮና ቫይረስ የተጠቃው ግለሰብ የውጭ ሀገር ዜጋ ነው፤ ግለሰቡ የምን ሀገር ዜጋ እንደሆነ ግን አልተገለፀም።

#COVID19
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia