ሰሞኑን በመቐለ/ትግራይ የሚገኙ ሁሉም የኢ/ያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ገንዘብ ወጪ በሚያደርጉ ደንበኞች ባልተለመደ ሁኔታ ተጨናንቀዋል፡፡ በገንዘብ ኖት እጥረት ምክንያት ባንኩ ከ2ሺህ ብር በላይ ለደንበኞች ለመስጠት ተቸግሮ መቆየቱም ተገልፆል፡፡

[ጋዜጠኛ ሚሊዮን ኃይለስላሴ]
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot