ገና በላል-ይበላ...

የላል-ይበላ ከተማ አስተዳደር የእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ለማክበር ወደ ከተማዋ የሚመጡ እንግዶችን እየተቀበለች ነው፡፡ የእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በቅዱስ ላልይበላ ከተማ በየዓመቱ በድምቀት ይከባራል ከሃገሪቱ ከአራቱም አቅጣጫዎች በርካታ የዕምነቱ ተከታዮች ወደ ከተማዋ ይገባሉ፡፡ ዘንድሮም በርከታ የእምነቱ ተከታዮች ወደ ከተማዋ በመግባት ላይ ናቸው፡፡ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት በማድረግ እየተቀበሉ መሆኑን የላል-ይበላ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ማንደፍሮ ታደሰ ተናግረዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia