ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል...

የኢህአዴግ መፍረስን የሚመለከት ጉዳይ ግን ተዘግቷል። አሁንም ከህዝባችም ጋር ተመካክረን ልንዘጋው ይገባል። አፍርሰውታል ከዚህ በኃላ ኢህአዴግ እንደሌለ አውቀን ነው መስራት ያለብን።

ሶስቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች የነበራቸውን መስመር ትተው ሄደዋል። እኛ ግን አልተውንም። ክህደት ነው ያለነውም ለዚህ ነው። እኛ ብቻ ሳይሆን በድህነት ውስጥ ያለው ህዝባቸውና ሀገራቸው ክደው ነው የሄዱት እነዚህም ከሃዲዎች ናቸው። ህዝባቸውን እና ሀገራቸውን ከድተው ለውጭ ኃይሎች አሳልፈው ሰጥተውታል።

#TIKVAH_ETHIOPIA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia