#AGIIBARIIS #HawassaUniversity

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተሰራ ድራማቲክ ፋንታሲ ዘውግ ያለው ፊልም ሊመረቅ መሆኑን ሰምተናል፡፡ አግባሪስ ከተለመደው የሰው ልጅ አኗኗር መስመር ገለልተኛ የሆኑ ነገሮችን ይቃኛልም ተብሏል። የምረቃት ዝግጅቱ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ላይ የተለያዩ ጥበብ ተኮር ዝግጅቶች ፉሽን ሾው እና ስነ–ፁሁፍ ዝግጅቶችን ጨምሮ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በአዲሱ ሀዋሳ ሌዊ ሲኒማ ይመረቃል።

(በኩሉ ኢቨንት)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia