#Congratulations - አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲው ለ 6ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 140 የሕክምና ዶክተሮች ትላንት ታኅሣሥ 11/2012 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከእነዚህም መካከል 37ቱ ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia