ተቋርጦ የነበረው ከአዲስ አበባ-ባሕር ዳር የቦይንግ አውሮፕላን በረራ በድጋሚ ተመጀረ!

ተቋርጦ የነበረው ከአዲስ አበባ - ባሕር ዳር የቦይንግ አውሮፕላን የበረራ አገልግሎት በድጋሚ መጀመሩ ተገልጿል፡፡

በአዲሱ መርሃ-ግብር መሰረት ቦይንግ ወደ ባሕር ዳር በሳምንት አራት ቀን ማለትም ማክሰኞ፣ ሐሙስ፣ ቅዳሜና እሑድ የሚበር ይሆናል።

ቦይንግ ወደ ባሕር ዳር በረራ መጀመሩ ለንግዱ ማኅበረሰብ እና ለቱሪዝም ፍሰቱ ትልቅ ሚና እንደሚኖረው የገለፁት የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ናቸው።

(ኢቢሲ)

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia