TIKVAH-ETHIOPIA
#GERD
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌትና አለቃቀቅ ጉዳይ ላይ የሚመክረው የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የግብፅ የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች የቴክኒክ ስብሰባ ዛሬ ህዳር 22 ቀን 2012 ዓ.ም. በካይሮ መካሄድ ተጀምሯል።
@tikvahethiopiaBot
@tikvahethiopia