TIKVAH-ETHIOPIA
ከሀሰተኛ ገፆች ተጠንቀቁ!! 29,000 like ያለው ይህ በEritrean Press ስም መረጃዎችን የሚያሰራጭ ገፅ ሃሰተኛ ነው!! @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#FakeNewsAlert

ከቀናት በፊት 29,000 ገደማ Like ያለው በ "Eritrean Press" ስም የተከፈተው የፌስቡክ ገፅ ሀሰተኛ ዜናዎችን እያሰራጨ እንደሚገኝ ገልፀንላችሁ ነበር። ይኸው ገፅ በዛሬው ዕለት "ኢዜማ እና ብልፅግና ፓርቲ" ለመዋሃድ ንግግር ጀምረዋል የሚል ሃሰተኛ ዜና ይዞ ወጥቷል። ትክክለኛው Eritrean Press የፌስቡክ ገፅ ከ250,000 በላይ Like ያለው ነው። ውድ ቤተሰቦቻችን ከሀሰተኛ መረጃዎች እንድትጠነቀቁ እንመክራለን።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia