#Germany #Ethiopia
ጀርመን ለኢትዮጵያ የ352.5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ለገሰች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት የጀርመን የኢኮኖሚያዊ ትብብር ሚኒስትር ዶ/ር ገርድ ሙለርን እና የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ሁበርተስ ሄሊን በእንግድነት ተቀብለዋል። በተጨማሪም የጀርመን መንግሥት የግብርናን ዘዴ ለማሻሻል ይረዳ ዘንድ 144 የግብርና መሣሪያዎችን ከነመለዋዎጫቸው ለግሷል።
#PMOEthiopia
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot