"በየማህበራዊ ሚዲያ ገፆች እየተዘዎወረ የሚገኘው መረጃ ፈፅሞ የተሳሳተ ነው!" - ADP

በአሜሪካ በተለያዩ ስቴቶች በአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች መሪነት እየተካሄዱ ባሉ የውይይት መድረኮች ላይ በአዴፓ ም/ሊቀመንበር አቶ ዩሃንስ ቧያለው ተገልጿል በሚል በአንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች እየተዘዎወረ የሚገኘው መረጃ ፈፅሞ የተሳሳተ እና ሆን ተብሎ እና ተቀነባብሮ የውይይት መድረኮቹን አላማና ግብ ለማዛባት ታስቦ እየተሰራጨ ያለ መረጃ እንደሆነ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ADP) ገልጿል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia