TIKVAH-ETHIOPIA
#UNESCO #ETHIOPIA
ኢትዮጵያ ለሚቀጥሉት 4 ዓመታት የዓለም አቀፍ የቅርስ ኮሚቴ የዩኔስኮ አባል ሆና ተመረጠች። ኢትዮጵያ በተመሳሳይ የዩኔስኮ የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ እና የዓለም አቀፍ ቅርስ ኮሚቴ አባል ሆና እንደምታገለግልም በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።
@tikvahethiopiaBot
@tikvahethiopia