#FakeNewsAlert
ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን አልታመሙም!
በአንዳንድ የፌስቡክ ገፆች ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ታመዋል እየተባለ የተለጠፈው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን ጋዜጠኛ ተስፋዬ ጌትነት ገለፀ። ጋዜጠኛው በፌስቡክ ገፁ ይፋ ባደረገው መረጃ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዴፓ ስብሰባን ለመካፈል ባህርዳር ከተማ እንዳቀኑ አረጋግጫለሁ ብሏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia