#አስቸኳይ

"ከእስታይሽ ወደ ወልዲያ በሚወስደው መንገድ አንድ መኪና መንገድ ስቶ ገደል ውስጥ ገብቶ አደገኛ አደጋ ደርሷል። የሚመለከተው አካል አውቆ አፋጣኝ እርዳታ እንዲያደርግ እንጠይቃለን። በአካባቢው አምቡላስ የለም!!" - በአካባቢው የሚገኙ የቲክቫህ ቤተሰቦች

@tsegabwolde @tikvahethiopia