#UNESCO

ዓለም አቀፉ የሳይንስ፣ የትምህርት እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለስሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ለባለሙያዎች ስልጠና እና ለቁሳቁስ ማሟያ የሚሆን 74 ሺህ የአሜሪካን ዶላር መመደቡን የፓርኩ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡

(AMMA)

@tsegabwolde @tikvahethiopia