TIKVAH-ETHIOPIA
#UNESCO
ዓለም አቀፉ የሳይንስ፣ የትምህርት እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለስሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ለባለሙያዎች ስልጠና እና ለቁሳቁስ ማሟያ የሚሆን 74 ሺህ የአሜሪካን ዶላር መመደቡን የፓርኩ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡
(AMMA)
@tsegabwolde
@tikvahethiopia