ጀሞ አንድ ኮንዶሚንየም አካባቢ ሱቆች ተዘገተዋል። ድንጋይ የሚወረውሩ ወጣቶች በፌዴራል ፓሊስ እንዲበተኑ እየተደረገ ነው። ወላጆች ተማሪዎችን ከትምህርት ቤት እያስወጡ ነው። በተመሳሳይ ፉሪ አካባቢ መንገድ ተዘግቷል።

Via ተስፋዬ ጌትነት/ካፒታል ጋዜጣ/
PHOTO: Furi
@tsegabwolde @tikvahethiopia