#PEACE | የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ማህበር የተመሰረተበትን 11ኛ ዓመት በዓልና የ2012 ዓመታዊ ጉባኤ አካሂዷል። በጉኤው ላይ ወጣቶች የአገሪቷ ሰላም እንዳይደፈርስ በአንድነት፣ በመተባበርና በመቻቻል ጠንክረው መጓዝ እንደሚገባቸው ተገልጿል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia