መንገዱ እንደተዘጋ ነው!

አዲስ አበባን ከባህርዳርና ጎንደር የሚያገናኘው መንገድ ጎሃ ጺዮን ከተማ ላይ እንደተዘጋ ነው። በርከት ያሉ ተሽከርካሪዎችም ወደመጡበት እንዲመለሱ ተነግሯቸው ወደመጡበት መመለሳቸውን በስፍራው የሚገኙ የቤተሰባችን አባላት ገልፀዋል። ለምን ግድ መዘጋት ምክንያት የሆነውን ጉዳይ ለማጣራት ጥረት እናደርጋለን።

Via Muhamedanwar Seid/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia