TIKVAH-ETHIOPIA
እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!!
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የ2019 የኖቬል የሰላም ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡ በTIKVAH-ETH ስም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን ለማለት እንወዳለን!
@tsegabwolde
@tikvahethiopia