የ2019 #NobelPeacePrize ከ25 ደቂቃ በኃላ ይፋ ይደረጋል። ጥሩ የኢንተርኔት ግንኙነት ካላችሁ ከታች ባለው የዩትዩብ ሊንክ ቀጥታ መከታተል እንደምትችሉ ልንጠቁማችሁ እንወዳለን! https://www.youtube.com/watch?v=7Vhj3N9HHj8

•የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ
•የኒውዚላንድ ጠ/ሚ ጃሲንዳ አርደርን
•የአሜሪካው ፕሬዝደንት ትረምፕ ሽልማቱን ሊያሸንፉ ይችላሉ ተብለው ከተገመቱ ሰዎች መካከል ይገኙበታል።

ነገር ግን...የአየር ለውጥ አክቲቪስቷ ስዊድናዊቷ የ16 ዓመት ታዳጊ ግሬታ ተንበርግ ከፍተኛ ግምት ተሰጥቷታል። የዘንድሮ አሸናፊ ማን እንደሆነ ከ25 ደቂቃ በኃላ ይታወቃል!!

#ETHIOPIA

@tsegabwolde @tikvahethiopia