#Attention

ከአፋር የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች!

"...ግጭቱ አሁን መልክ እየቀየረ እስከ #ጅቡቲ ደረስ እየዘለቀ በመሆኑ ከመንግስት በኩል አስቸኳይ መፍትሔ ካልተሰጠው የቀጠናው ሰላም ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ መሆኑን መታወቅ አለበት።"

ለማዕከላዊ መንግስት ይድረስ!

@tsegabwolde @tikvahethiopia