TIKVAH-ETHIOPIA
#Attention
ከአፋር የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች!
"...ግጭቱ አሁን መልክ እየቀየረ እስከ #ጅቡቲ ደረስ እየዘለቀ በመሆኑ ከመንግስት በኩል አስቸኳይ መፍትሔ ካልተሰጠው የቀጠናው ሰላም ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ መሆኑን መታወቅ አለበት።"
ለማዕከላዊ መንግስት ይድረስ!
@tsegabwolde
@tikvahethiopia