TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢሬቻ2012
ከኮልፌ...
"ኮልፌ ኮምፕሬንሲቭ ትምህርት ቤት አካባቢ ህብረተሰቡ እና አመራሮች ለነገው የኢሬቻ በዓል ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ያሉ እንግዶችን
ውሃና ዳቦ
በማቅረብ በክብር እየተቀበሉ ነው።" #Amanuel
@tsegabwolde
@tikvahethiopia