#ኢሬቻ2012

ከኮልፌ...

"ኮልፌ ኮምፕሬንሲቭ ትምህርት ቤት አካባቢ ህብረተሰቡ እና አመራሮች ለነገው የኢሬቻ በዓል ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ያሉ እንግዶችን ውሃና ዳቦ በማቅረብ በክብር እየተቀበሉ ነው።" #Amanuel

@tsegabwolde @tikvahethiopia