#ቺክቭ በድሬዳዋ በተከሰተው ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ ቢመጣም በሽታው ሙሉ በሙሉ ባለመጥፋቱ የመቆጣጠር ስራው ተጠናክሮ መቀጠሉን የከተማዋ የጤና ቢሮ አስታውቋል። ከወር በፊት “ችጉንጉኒያ” ተብሎ የሚጠራው የበሽታ ወረርሽኝ  በድሬደዋ መከሰቱ ይታወሳል።

Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia