TIKVAH ETH FAMILY

"ትላንት ጠዋት 3 ሰአት አካባቢ ከአውቶቢስ ተራ አየር ጤና ታክሲ ውስጥ #samsung ሞባይል ጥሎ የወረደ ካለ ምልክት ተናግሮ መውሰድ ይችላል። ስልኩ ሲም ስለሌለው ባለቤቱን ማግኘት ስለከበደኝ ነው። አመሰግናለው!"

ስልኩ የጠፋበት ሰው ምልክቱን ተናግሮ መውሰድ ይችላል፦ 0912309040 /Hikmet Abdu/

ለሁላችንም ትምህርት የሚሆን ተግባር!

@tsegabwolde @tikvahethiopia