#ጊፋታ2012

የወላይታ ብሄር የዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል በወላይታ ዞን በሶዶ ከተማ ላለፉት ሳምንታት በደመቀ መልኩ በመከበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ዛሬም ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ አመራሮችና የብሄሩ ተወካዮች በተገኙበት በመከበር ላይ ነው፡፡

Via #SRTA
@tsegabwolde @tikvahethiopia