#update በቀጣይ ወር የ2021 ዲቪ ሎተሪ እንደሚጀመር የአሜሪካን ኤምባሲ አስታዉቋል። ኤምባሲዉ ሐሙስ መስከረም 15/2012 ስለፕሮግራሙ መስፈርቶች እና የአመዘጋገብ ሂደቱን በተመለከተ መግለጫ ይሰጣል።

Via #አዲስማለዳ
@tsegabwolde @tikvahethiopia